Wednesday, July 8, 2015

እንኳን ደህና መጡ! ከእኛ ምንም እንደሌለ ሁላችንም እናዉቃለን፡፡ ነገር ግን ያየዉን ወይም የሰማውን ያንን መናገር የሚችል እርሱ የራሱ ነው፡፡ ስለዚህ ሁሉም የራሳችን ከራሳችን የሚሆነው ያየነውን እንዲህ ያለ አየን፤ ያላየነውን እንዲህ ያለ አላየንም፤ የሰማነውን እንዲህ ሲባል ሰምተናል፤ ካለሰማንም ይህንን አልሰማንም፤ ያደረግነውንም እንዲህ አድርገናል፤ ካላደረግንም… … …እያልን መጻፍም ሆነ ማዉራት የራሳችን የሆነውን እያወራን ወይም እየጻፍን ነው ማለት ነው፡፡ ከዚህ ዉጪ የራሱ የሆነ ያለው እስቲ ያሳየን እንጓጓለን! በዚህ ብሎግ ግን የራሳችን የምንለው ያየነውን፣ የሰማነውን፣ ያደረግነውን…ወዘተ ሳንቀይር ሳንነካካ ከጻፍነው ብቻነው፡፡


All we are heartily welcoming to this site with a grateful acclamation!
This website is created by the diligence of some C-I(clinical one) students of Arba Minch University/Nechsar Campus to make it a glamorous space-age site which will contain a sparky and lusty;
  • Relevant news
  • Researches and journals
  • Activities of Nechsar campus students(by non asinine case)
  • Video shows from Nechsar campus publicity
  • A bang up entertainments
  • Enthuse and epithetic talks
  • Your ideas, suggestions, comments and talks
  • Voices of invited persons
  • Stories of high grade scorer Medical students of Nechsar campus
  • And … more … more…
So, we are a spear head of this new media and you will be the developer, blogger, learner, visitor and owner of the new media.
All we are heartily welcoming to this site with a grateful acclamation.
As you know now, it is time to awaken from our sluggishness and torpidity, so let us make bewitching and prestigious ourselves.  Even if you have no time, we advise you to glance briefly over this site at least once a week. Also you should have comment, amend and criticize the new media and you should publish what you want on this site by contacting us on dorm306@gmail.com.
We are going to struggle and pass the glitches and so we hope the media will be quick witted and we aspire your active participation and spammering.

''ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመለከትነውንም እጆቻችንም የዳሰሱትን እናወራለን'' 
''እናንተ ደግሞ ከእኛ ጋር ኅብረት እንዲኖራችሁ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እናወራላችኋለን።''
''እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም አሉአቸው።''